የተመድ ግብና የሴቶች ጤና

ከሰሀረ በስተደቡብ በሚገኙ ሀገሮች ከእርግዝና ጋ በተገናኘ የጤና እክል በእያንዳንዷ ቀን 452 ሴቶች ህይወት ያልፋል። በሰዓት ደግሞ 18 ሴቶች። እሁድ ዕለት የሁለት ቀናት ጉባኤያቸዉን የጀመሩት የአፍሪቃ ኅብረት መሪዎች አፍሪቃ ዉስጥ በእርግዝናና ወሊድ ወቅት የሚከሰት ሞትን