የኬንያ ምርጫና ማህበራዊ ብዙሃን መገናኛ

ለሁሉም ክፍት የሆኑትን ማህበራዊ ብዙሃን መገናኛ በኬንያ የጎሳ ፖለቲካ ለማራመድ አለአግባብ የሚጠቀሙባቸውም አሉ ። ከአሁኑ እንኳን ባለፈው ምርጫ ወቅት የነበረውን አይነት ስሜት የሚቀሰቅሱ ፅሁፎች ይወጣሉ ። ባለፈው ምርጫ ከተከሰተው ብጥብጥ በኋላ ጥላቻን የሚቀሰቅሱ ንግግሮች በህግ ተከልክለዋል ።