ቤተክርስቲያናችንን እናድን!! መስጊዳችንንም!!
ኮማንደር አሰፋ ሰይፉ
ኮማንደር አሰፋ ሰይፉ፣ ለእጅግ ረጅም ዘመናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይና ውስጥ ስላለው የሰላም መደፍረስና ጠንቁ መፍትሔ ይሆናል ብለው የሚያምኑበትን ለኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ልከዋል። ዕቅዱ አንድ ሲኖዶስ ብቻ እንዲኾን፣ ሲኖዶስ ፓትሪያርኩን እንዲመርጥ፣ ገዥዎቹ ሕገ መንግሥታቸውን እንዲያከብሩ የሚሉትን ያካትታል።