ገብረ ክርስቶስ ደስታ – ሁለገቡ ጥበበኛ፤
ሥመ ጥሩ ሠዓሊና ገጣሚ ገብረ ክርስቶስ ደሰታ ከሰላሳ ዓመታት በፊት በገዛ አንደበቱ ያነበባት አንዲት ግጥም መነሻነት የተቀናበረ ዝግጅት ነው።
ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው የግጥም ጉባኤ ትወስደናለች።
ቆይታ ከአንጋፋው ጋዜጠኛ ወርቁ ተገኝ ጋር።
ሥመ ጥሩ ሠዓሊና ገጣሚ ገብረ ክርስቶስ ደሰታ ከሰላሳ ዓመታት በፊት በገዛ አንደበቱ ያነበባት አንዲት ግጥም መነሻነት የተቀናበረ ዝግጅት ነው።
ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲው የግጥም ጉባኤ ትወስደናለች።
ቆይታ ከአንጋፋው ጋዜጠኛ ወርቁ ተገኝ ጋር።