ተቃውሞ በለንደን የኤርትራ ኤምባሲ
ተቃዋሚዎቹ እርምጃውን የወሰዱት ኤምባሲው እንደማይፈራ ህዝቡ እንዲያውቅ ለማድረግ፤ እንዲሁም የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱና የመንግሥትም ሥልጣን ለህዝብ እንዲሰጥ ለመጠየቅ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግረዋል።
ተቃዋሚዎቹ እርምጃውን የወሰዱት ኤምባሲው እንደማይፈራ ህዝቡ እንዲያውቅ ለማድረግ፤ እንዲሁም የፖለቲካ እስረኞች እንዲፈቱና የመንግሥትም ሥልጣን ለህዝብ እንዲሰጥ ለመጠየቅ መሆኑን ለዶቼቬለ ተናግረዋል።