የማሊ ጦርነት፥ ጅምላ ግድያና ሊቢያ

ለቱአሬግ ጎሳ አባላት መብትና ነፃነት ከሚፋለሙት ታጣቂዎች ብዙዎቹ በኮሎኔል ሙዓመር ቃዛፊ አገዛዝ ዘመን የቢሊያ ጦር ባልደረባ የነበሩ ናቸዉ።የቃዛፊ መንግሥት በምዕራባዉያን ሐገራት ጦር ድብደባና በአማፂያን ዉጊያ ሲወገድ የቱአሬግ ወታደሮች ከነ-ትጥቃቸዉ ወደ ማሊ ተሻግረዋል።