ብሪታኒያና የአውሮፓ ህበረት
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህዝቡ እንዲወስን የሚያደርጉት ወግ አጥባቂው ፓርቲያቸው በመጪው ምርጫ ካሸነፈ ሲሆን ህዝበ ውሳኔውንም እ.ጎ.አ በ2017 መጨረሻ ለመጥራት ነው ያቀዱት ። አስቀድሞ ግን በአዲሱ ስምምነት ላይ እንደገና ለመደራደር ይፈልጋሉ ። ሆኖም ይህ የድርድር ጥሪ ከቅርብ አጋሮቿም ሆነ ከህብረቱ ባለሥልጣናት በኩል በጎ ምላሽ አላገኘም ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህዝቡ እንዲወስን የሚያደርጉት ወግ አጥባቂው ፓርቲያቸው በመጪው ምርጫ ካሸነፈ ሲሆን ህዝበ ውሳኔውንም እ.ጎ.አ በ2017 መጨረሻ ለመጥራት ነው ያቀዱት ። አስቀድሞ ግን በአዲሱ ስምምነት ላይ እንደገና ለመደራደር ይፈልጋሉ ። ሆኖም ይህ የድርድር ጥሪ ከቅርብ አጋሮቿም ሆነ ከህብረቱ ባለሥልጣናት በኩል በጎ ምላሽ አላገኘም ።