በአዲሱ መጅሊስ ላይ ለቀረበው ክስ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ
ከአዲስ አበባ ፤ ዘጋቢአችን ፣ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ እንደሚያስረዳው አዲስ የተመረጠው የእስልምና ጉዳዮች ም/ቤት፣ አመራረጡ ህገ-ወጥ ስለሆነ ይፍረስ ሲሉ ክስ ላቀረቡ የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ወገኖች ምላሽ በመስጠት በዛሬው ዕለት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።
ከአዲስ አበባ ፤ ዘጋቢአችን ፣ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ እንደሚያስረዳው አዲስ የተመረጠው የእስልምና ጉዳዮች ም/ቤት፣ አመራረጡ ህገ-ወጥ ስለሆነ ይፍረስ ሲሉ ክስ ላቀረቡ የሙስሊሙ ማኅበረሰብ ወገኖች ምላሽ በመስጠት በዛሬው ዕለት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ችሎት ውሳኔ አሳልፏል።