አልጀሪያና የታገቱ የውጭ ተዋላጆች
በደቡባዊው አልጀሪያ አሜናስ እተባለችው ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጫ ጣቢያ ፣ አክራሪ እስላማውያን ታጣቂዎች፤ ይዘዋቸው የነበሩ 30 ታጋቾች ፣ 7 የውጭ አገር ተወላጆች ጭምር ፤ ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ተነገረ። ይህ የሆነው፣ የአልጀሪያ
በደቡባዊው አልጀሪያ አሜናስ እተባለችው ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጫ ጣቢያ ፣ አክራሪ እስላማውያን ታጣቂዎች፤ ይዘዋቸው የነበሩ 30 ታጋቾች ፣ 7 የውጭ አገር ተወላጆች ጭምር ፤ ሳይገደሉ እንዳልቀሩ ተነገረ። ይህ የሆነው፣ የአልጀሪያ