የዓድዋው ድል ታሪካዊ ፋይዳ
![]() |
| ፎቶ ከሪፖርተር ጋዜጣ |
‹‹ትልቁ አደጋ የተጋረጠበት የኢትዮጵያ ታሪክ ይመስለኛል›› (አቶ ሽመልስ ቦንሳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር)
(ሔኖክ ያሬድ ለሪፖርተር ጋዜጣ):- ለኢትዮጵያውያን በተለይም ለጥቁሩ ዓለም ፈርጥ የኾነው በኢጣሊያ ላይ የተመዘገበው የዓድዋ ጦርነት ድል በያመቱ የካቲት 23 በመጣ ቁጥር በታላቅ ክብር ይዘከራል፡፡ ዘንድሮም ለ115ኛ ጊዜ ሲከበር ከአውሮፓ እስከ አሜሪካ፣ ከአፍሪካ እስከ መዲናዋ ኢትዮጵያ ድረስ በልዩ ልዩ መልክ ተከብሯል፡፡ ኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣም ከ115 ዓመት በፊት የዘገበውን አካትቶ ያቀረበው መሰናዶም ነበር፡፡ በኢትዮጵያም ከተለምዷዊ አከባበር በተለየ መልኩ በዓድዋና በአዲስ አበባ ዐውደ ጥናቶች ተዘጋጅተው ነበር፡፡
(Read More ወደሚቀጥለው ገጽ ይዞራል . . . . .)
