የኢኦተ ቤተ ክርስቲያን አባቶች ሽምግልና መክሸፍ፣

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖደስ 4ኛውን ፓትርያርክ ብፁእ ወቅዱስ አቡነ መርቆርዮስን ከነሙሉ ሥልጣናቸው ላለመቀበል መወሰኑ እንዳሳዘነው በስደት የሚገኘው ቅዱስ ሲኖደስ ገለጠ። የዋሽንግተኑ ዘጋቢአችን አበበ ፈለቀ ያነጋገራቸው