የኢትዮጵያ ኦ.ተ.ቤ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ

ሲኖዱሱን በመወከል ብፁዕ አቡነ አብርሃም የምሥራቅ ሐረርጌ ሃገረ ስብከት ጳጳስ በንባብ ባሰሙት መግለጫ ፣ ሲኖዶሱ የቀድሞውን 4 ተኛውን ፓትሪያርክ በፓትሪያርክነት የሥልጣን ደረጃ እንደማይቀበል መወሰኑን አስታውቀዋል ።