የኢትዮጵያ ኦ.ተ.ቤ ቅዱስ ሲኖዶስ መግለጫ
ሲኖዱሱን በመወከል ብፁዕ አቡነ አብርሃም የምሥራቅ ሐረርጌ ሃገረ ስብከት ጳጳስ በንባብ ባሰሙት መግለጫ ፣ ሲኖዶሱ የቀድሞውን 4 ተኛውን ፓትሪያርክ በፓትሪያርክነት የሥልጣን ደረጃ እንደማይቀበል መወሰኑን አስታውቀዋል ።
ሲኖዱሱን በመወከል ብፁዕ አቡነ አብርሃም የምሥራቅ ሐረርጌ ሃገረ ስብከት ጳጳስ በንባብ ባሰሙት መግለጫ ፣ ሲኖዶሱ የቀድሞውን 4 ተኛውን ፓትሪያርክ በፓትሪያርክነት የሥልጣን ደረጃ እንደማይቀበል መወሰኑን አስታውቀዋል ።