የጀርመን ኢትዮጵያውያን ማህበር
ማህበሩ በአሁኑ ጊዜ 125 አባላት ሲኖሩት ከመካከላቸው 30 ያህሉ ኢትዮጵያውያን ናቸው ። የማህበሩ ዋነኛ አላማ ኢትዮጵያን ለጀርመናውያን ማስተዋወቅ ነው ። ለዚሁ ተግባርም ኢትዮጵያን የተመለከቱ መረጃዎችን በአመት 3 ጊዜ በሚያወጣው መፅሄትና በአመት አንድ ጊዜ በሚጠራው ጉባኤ አማካይነት ያቀርባል ።
ማህበሩ በአሁኑ ጊዜ 125 አባላት ሲኖሩት ከመካከላቸው 30 ያህሉ ኢትዮጵያውያን ናቸው ። የማህበሩ ዋነኛ አላማ ኢትዮጵያን ለጀርመናውያን ማስተዋወቅ ነው ። ለዚሁ ተግባርም ኢትዮጵያን የተመለከቱ መረጃዎችን በአመት 3 ጊዜ በሚያወጣው መፅሄትና በአመት አንድ ጊዜ በሚጠራው ጉባኤ አማካይነት ያቀርባል ።