ኢኮኖሚ ቴክኖሎጂና የወጣቶች ባህርይ

ከበደ ኃይሌ

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ ኢትዮጵያውያን ወላጆች በአሁኑ ጊዜ ኢኮኖሚና ቴክኖሎጂ ባሳደረባቸው ተጸዕኖ ልጆቻቸውን እንደባህላቸው ተቆጣጥሮ ለማሳደግና በኢትዮጵያዊነት ሊያስጠራ የሚያስችል ባህላቸውን ለማውረስ ባለመቻላቸው ልጆቻቸውን እንደባዕድ ሲያዩ እየታዘብን እናልፋለን እንጂ የወላጅነት ሃላፊነታቸውን ሊወጡ ያልቻሉበት ምክንያት ምን እንደሆነ የሚረዱላቸው በ21ኛው ክፍለ-ዘመን ወጣት ልጆች የሚያሳድጉ ብቻ ናቸው ለማለት ያስደፍራል።