የዴር- ሱልጣን ገዳም ጥሪ
በቅድስቲቱ አገር በእየሩሳሌም ክርስቶስ የተሰቀለበት የተቀበረበት፤ እንዲሁም የተነሳበት ስፍራ ተብሎ በሚታመንበት በጎልጎታ ተራራ ላይ የሚገኘዉ ዴር- ሱልታን ገዳም የሚገኘዉ የኢትዮጳያ ይዞታ፤ በመፈራስ ላይ ከመሆኑ የተነሳ፤ እጅግ አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱን መነኮሳቱ እየተናገሩ ነዉ።
በቅድስቲቱ አገር በእየሩሳሌም ክርስቶስ የተሰቀለበት የተቀበረበት፤ እንዲሁም የተነሳበት ስፍራ ተብሎ በሚታመንበት በጎልጎታ ተራራ ላይ የሚገኘዉ ዴር- ሱልታን ገዳም የሚገኘዉ የኢትዮጳያ ይዞታ፤ በመፈራስ ላይ ከመሆኑ የተነሳ፤ እጅግ አስጊ ደረጃ ላይ መድረሱን መነኮሳቱ እየተናገሩ ነዉ።