የንብ ባንክ ፕሬዚዳንት ኃላፊነታቸውን ለቀቁ

•    አዲሱ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ነገ ርክክብ ይፈጽማሉ

በዳዊት ታዬ

በአገሪቱ ከሚገኙ የግል ባንኮች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሰው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክን ከማደራጀት ጀምሮ እስከ ፕሬዚዳንትነት ሲመሩት የቆዩት ታዋቂው የባንክ ባለሙያ አቶ አመርጋ ካሳ ኃላፊነታቸውን ለቀቁ፡፡