ወጣቱና ቁጠባ
ልብ በአርባ ዓመት ብር በሃያ ዓመት ይላሉ አበዉ ። ይህ በየትኛዉም የኅብረተሰብ ክፍል የሚሠራ አባባል ነዉ ቢባል አያጣላም። በወጣትነት ጉልበቱ እያለ ተሯሩጦ ሠርቶ ጥሪት መቋጠር የተሳካለት ራሱን ለመቻል ሲሯሯጥ፤ በዚሁ እድሜ እንዲሁ ያገኘዉን ከእጅ ወደአፍ አይነት እያባከነ ዓላማዉን ለማሳካት የሚሳነዉ ቁጥሩ ቀላል አይደለም።
ልብ በአርባ ዓመት ብር በሃያ ዓመት ይላሉ አበዉ ። ይህ በየትኛዉም የኅብረተሰብ ክፍል የሚሠራ አባባል ነዉ ቢባል አያጣላም። በወጣትነት ጉልበቱ እያለ ተሯሩጦ ሠርቶ ጥሪት መቋጠር የተሳካለት ራሱን ለመቻል ሲሯሯጥ፤ በዚሁ እድሜ እንዲሁ ያገኘዉን ከእጅ ወደአፍ አይነት እያባከነ ዓላማዉን ለማሳካት የሚሳነዉ ቁጥሩ ቀላል አይደለም።