የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ መግለጫ
አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫው ለመሳተፍ ብዙ ቅድመ ሁኔታዎችን ቢያስቀምጡም የራዕይ ፓርቲ ግን በምርጫው ለመሳተፍ መወሰኑን አስታውቀዋል ። መሪዎቹ በሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ ሁለት ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስሮችን መሾሙን ህገ መንግሥቱን የጣሰ በማለት ተቃውመዋል
አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫው ለመሳተፍ ብዙ ቅድመ ሁኔታዎችን ቢያስቀምጡም የራዕይ ፓርቲ ግን በምርጫው ለመሳተፍ መወሰኑን አስታውቀዋል ። መሪዎቹ በሰጡት መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት በቅርቡ ሁለት ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስሮችን መሾሙን ህገ መንግሥቱን የጣሰ በማለት ተቃውመዋል