የኢትዮ አይሁዶች ተሳትፎ በእስራኤል ምርጫ
ወንድማማቾች ነን „ የተሰኘው የዚህ ፓርቲ አላማ የኢትዮጵያውያን አይሁዶችን ጥቅም ማስጠበቅ መሆኑን የፓርቲው መሪዎች አስታውቀዋል ። የእስራኤል ሃይፋው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ እንደዘገበው እስራኤል ካሉት 136 ሺህ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች 84 ሺ ያህሉ የመምረጥ መብት አላቸው ።
ወንድማማቾች ነን „ የተሰኘው የዚህ ፓርቲ አላማ የኢትዮጵያውያን አይሁዶችን ጥቅም ማስጠበቅ መሆኑን የፓርቲው መሪዎች አስታውቀዋል ። የእስራኤል ሃይፋው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ እንደዘገበው እስራኤል ካሉት 136 ሺህ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች 84 ሺ ያህሉ የመምረጥ መብት አላቸው ።