የጎርጎሮሳዊዉ ቀመር የገና በዓል

በጎርጎሮሳዊ የዘመን ቀመር 2012ዓ,ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በመላዉ ዓለም በሚገኙ ይህን አቆጣጠር በሚከተሉ ክስቲያኖች ዘንድ ተከበረ። የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ቤኔዲክት 16 ተኛ በግጭት በሚታመሱት በእስራኤልና ፍልስጤም በሊባኖስ በሶሪያ በኢራቅንና በአጎራባች ሃገሮች የሠላም ጥሬ አስተላለፉ ።