የዓለም ገበያ በመቀዛቀዙ ላኪዎች ምርት ጨምረው እንዲልኩ ተጠየቀ
በውድነህ ዘነበ
በዓለም ገበያ ውስጥ የግብርና ምርቶች ዋጋ እየቀነሰ በመምጣቱ ምክንያት ንግድ ሚኒስቴር የአገሪቱ ኤክስፖርተሮች የሚልኩትን የምርት መጠን እንዲጨምሩ ጠየቀ፡፡
በዓለም ገበያ ውስጥ የግብርና ምርቶች ዋጋ እየቀነሰ በመምጣቱ ምክንያት ንግድ ሚኒስቴር የአገሪቱ ኤክስፖርተሮች የሚልኩትን የምርት መጠን እንዲጨምሩ ጠየቀ፡፡