የሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ውጤት አልባ መሆን የውጭ ኩባንያዎችን እየሳበ ነው
– የፈረንሳዩ ቦሎሬ አፍሪካ ሎጂስቲክስ ለመንግሥት ጥያቄ አቀረበ
በዮሐንስ አንበርብር
ሦስት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማትን በማዋሀድ ግዙፉ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ተደራጅቶ ሥራ ቢጀምርም፣ ውጤታማ ባለመሆኑ የውጭ ኩባንያዎች ማኔጅመንቱን ለመረከብ አሰፍስፈዋል፡፡
– የፈረንሳዩ ቦሎሬ አፍሪካ ሎጂስቲክስ ለመንግሥት ጥያቄ አቀረበ
በዮሐንስ አንበርብር
ሦስት የተለያዩ መንግሥታዊ ተቋማትን በማዋሀድ ግዙፉ የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ተደራጅቶ ሥራ ቢጀምርም፣ ውጤታማ ባለመሆኑ የውጭ ኩባንያዎች ማኔጅመንቱን ለመረከብ አሰፍስፈዋል፡፡