ታንዛንያ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ለመግዛት ጥያቄ አቀረበች

–    የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ 4.45 ቢሊዮን ብር ብድር ፈቀደ

በውድነህ ዘነበ

ምሥራቅ አፍሪካዊቷ አገር ታንዛኒያ ከኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ኃይል ለመግዛት ጥያቄ ቀረበች፡፡