ደቡብ አፍሪቃ የኤ ኤን ሲ ጉባዔና ዙማ

በደቡብ አፍሪቃ በነገው ዕለት፡ ታህሳስ ሰባት 2005 ዓም 53 ኛውን እና አምስት ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ ጉባዔ በማንጋውንግ ከተማ በሚያካሂደው የገዢው ፓርቲ የአፍሪቃውያን ብሔረተኞች ኮንግረስ – ኤ ኤን ሲ አባላት መደዳ በወቅቱ ትልቅ የሀሳብ ልዩነት ይታያል።