ደቡብ አፍሪቃ የኤ ኤን ሲ ጉባዔና ዙማ
በደቡብ አፍሪቃ በነገው ዕለት፡ ታህሳስ ሰባት 2005 ዓም 53 ኛውን እና አምስት ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ ጉባዔ በማንጋውንግ ከተማ በሚያካሂደው የገዢው ፓርቲ የአፍሪቃውያን ብሔረተኞች ኮንግረስ – ኤ ኤን ሲ አባላት መደዳ በወቅቱ ትልቅ የሀሳብ ልዩነት ይታያል።
በደቡብ አፍሪቃ በነገው ዕለት፡ ታህሳስ ሰባት 2005 ዓም 53 ኛውን እና አምስት ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ ጉባዔ በማንጋውንግ ከተማ በሚያካሂደው የገዢው ፓርቲ የአፍሪቃውያን ብሔረተኞች ኮንግረስ – ኤ ኤን ሲ አባላት መደዳ በወቅቱ ትልቅ የሀሳብ ልዩነት ይታያል።