የመኖሪያ ቤትና የመቃብር ሥፍራ ልቀቁ ጣጣ

አዜብ መስፍን Azeb Mesfinከበደ ኃይሌ

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ የሆነኝ የሃውልት፤ የመኖሪያ ቤቶችና የመቃብር ሥፍራዎች የማፍረስ ዘመቻ ስለመካሄዱትና ተዛምዶ ስላላቸው ክስተቶች የታዘብኩትን ጽፌ ለማስነበብ ነው። የቀደሞዋ ቀዳማዊት ወ/ሮ አዜብ መስፍን ከቤተ-መንግሥት እንዲለቅቁ ተጠይቀው በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ያላስረከቡበት ምክንያትም ለማነፃፀር እሞክራለሁ።