አፍሪቃና ጥሬ ሃብቷ DW Amharic December 5, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship አፍሪቃ በጥሬ ሃብት በጣሙን የታደለች መሆኗ የሚታወቅ ሲሆን የብዙዎች የክፍለ-ዓለሚቱ ሃገራት ልማት መሠረትም በተለይ ከዚሁ የውጭ ንግድ የሚገኘው ገቢ ነው።