በ25 አውቶብሶች በአምስት መስመሮች ሥራ ይጀምራል

በዳዊት ታዬ

የመጀመሪያውን የግል የከተማ አውቶብስ አገልግሎት ለመጀመር በዝግጅት ላይ የነበረው አልያንስ ትራንስፖርት ሰርቪስስ አክሲዮን ማኅበር፣ በአንድ ወር ውስጥ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑን አስታወቀ፡፡