የኤርፖርቶች ድርጅት ሥራ አስፈጻሚን ጨምሮ አራት ሰዎች በሙስና ተጠርጥረው ተከሰሱ
– ሥራ አስፈጻሚው ከአገር ውጭ በመሆናቸው ፍርድ ቤት አልቀረቡም
በታምሩ ጽጌ
የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሽፈራው ዓለሙን ጨምሮ፣ ሦስት ኃላፊዎችና አንድ ነጋዴ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ትናንትና ክስ ተመሠረተባቸው፡፡– ሥራ አስፈጻሚው ከአገር ውጭ በመሆናቸው ፍርድ ቤት አልቀረቡም
በታምሩ ጽጌ
የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሽፈራው ዓለሙን ጨምሮ፣ ሦስት ኃላፊዎችና አንድ ነጋዴ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ትናንትና ክስ ተመሠረተባቸው፡፡