ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኃይል መቆራረጥን ለማስቀረት መንግሥት ትኩረት ይሰጣል አሉ
– ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል 1.3 ሚሊዮን ሜጋ ማመንጨት እንደምትችል ተጠቆመ
– ለአዳማ ሁለት ፕሮጀክት ብድር ተገኘ
በቃለየሱስ በቀለ
በተለያዩ ወቅቶች የሚከሰቱ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጦችን ለማስቀረት፣ መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡– ኢትዮጵያ ከነፋስ ኃይል 1.3 ሚሊዮን ሜጋ ማመንጨት እንደምትችል ተጠቆመ
– ለአዳማ ሁለት ፕሮጀክት ብድር ተገኘ
በቃለየሱስ በቀለ
በተለያዩ ወቅቶች የሚከሰቱ የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጦችን ለማስቀረት፣ መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሠራ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ አስታወቁ፡፡