ንግድ ባንክ ለ40/60 ቤቶች ፕሮጀክት 1.12 ቢሊዮን ብር ብድር ፈቀደ
– ባንኩ ምን ያህል ገንዘብ ለሚቆጥቡ ቅድሚያ እንደሚሰጥ አልወሰነም
በውድነህ ዘነበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአዲስ አበባ አስተዳደር ሊገነባ ላቀደው የ40/60 ቤቶች ፕሮጀክት 1.12 ቢሊዮን ብር ብድር ፈቀደ፡፡ አስተዳደሩ ለሚበደረው ብድር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ዋስትና ሰጥቷል፡፡– ባንኩ ምን ያህል ገንዘብ ለሚቆጥቡ ቅድሚያ እንደሚሰጥ አልወሰነም
በውድነህ ዘነበ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአዲስ አበባ አስተዳደር ሊገነባ ላቀደው የ40/60 ቤቶች ፕሮጀክት 1.12 ቢሊዮን ብር ብድር ፈቀደ፡፡ አስተዳደሩ ለሚበደረው ብድር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ዋስትና ሰጥቷል፡፡