በ“ሃያ አምስት ወራት!” ውስጥ ከኤችአይቪ ጋር መወለድን የማቆም ራዕይ

“ይቻላል” ይላሉ በትግሉ መስክ በግንባር የተሠማሩት ተዋንያን፡፡ ያንን እጅግ ከባድ የሚመስል ግብ ለመድረስ የቆረጡም ይመስላሉ፡፡