ወያኔ በመተካካት ሰበብ ራሱ ያጸደቀውን ሕገ-መንግሥት ጣሰ
ይኸነው አንተሁነኝ
የወያኔ ፓርላማ ሰሞኑን ባካሄደው ስብሰባ ራሱ ያጸደቀውን የይስሙላ ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሁለት ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሮችንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርን ጨምሮ ሌሎች ጥቂት ሚንስትሮችን በመሾም ቀሪው ባለበት እንደሚረግጥ ከኃይለማሪያም ደሳለኝ የቀረበለትን ተቀብሎ አጽድቋል።
ይኸነው አንተሁነኝ
የወያኔ ፓርላማ ሰሞኑን ባካሄደው ስብሰባ ራሱ ያጸደቀውን የይስሙላ ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሁለት ተጨማሪ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሮችንና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርን ጨምሮ ሌሎች ጥቂት ሚንስትሮችን በመሾም ቀሪው ባለበት እንደሚረግጥ ከኃይለማሪያም ደሳለኝ የቀረበለትን ተቀብሎ አጽድቋል።