M23 ከያዛቸው አካባቢዎች መልቀቅ መጀመሩ
የM23 አማጺያን ከጎማ እንዲወጡ ከመወሰኑ በስተቀር የተኩስ አቁም ስምምነት እስካሁን አልተደረሰም። በሌላ በኩል የM23 አማጺያን የፖሊቲካ ዦን ማሪ ሩጋ ፣ የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ካቢላ አማጺያኑ የጠየቁትን ሲያሟሉ ብቻ ከጎማ እንደሚወጡ ተናግረዋል፣
የM23 አማጺያን ከጎማ እንዲወጡ ከመወሰኑ በስተቀር የተኩስ አቁም ስምምነት እስካሁን አልተደረሰም። በሌላ በኩል የM23 አማጺያን የፖሊቲካ ዦን ማሪ ሩጋ ፣ የኮንጎ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ካቢላ አማጺያኑ የጠየቁትን ሲያሟሉ ብቻ ከጎማ እንደሚወጡ ተናግረዋል፣