አዳዲስ ተሿሚዎችና የካቢኔው አወቃቀር እንድምታ፣
vየኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፤ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ፤ ጠ/ሚንስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ያቀረቧቸውን የ 5 ሥራ አስፈጻሚ መ/ቤቶች ኀላፊዎችን ሹመት ማጽደቁ ተነገረ። በጸደቀው ሹመት መሠረት ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድኀኖም፣ አዲሱ
vየኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ፤ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ፤ ጠ/ሚንስትር አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ያቀረቧቸውን የ 5 ሥራ አስፈጻሚ መ/ቤቶች ኀላፊዎችን ሹመት ማጽደቁ ተነገረ። በጸደቀው ሹመት መሠረት ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድኀኖም፣ አዲሱ