አይኤልኦ ኢትዮጵያን ለሠራተኞች መብቶች "ክፉ" ሃገር ሲል ፈረጀ

የተባበሩት መንግሥታት የዓለም የሥራ ድርጅት – አይኤልኦ ኢትዮጵያን የሠራተኞችን መብቶች በማክበር በኩል የከፋች ሃገር ናት ሲል በቅርቡ ሪፖርት አውጥቷል፡፡