የምሥራቅ ኮንጎ አማጽያን ግሥጋሤ
ጎማ ውስጥ በሺ የሚቆጠሩ የመንግሥት ወታደሮችና የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች እንደሚገኙ የታወቀ ሲሆን ፤ የጎማ መያዝ በፕሬዚዳንት ጆሰፍ ካቢላ ለሚመራው የኪንሻሳ አስተዳደር እንደ አንድ ድቀት ነው የሚታየው።ጎማ ከተያዘች በኋላ በአገሪቱ በመላ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል ።
ጎማ ውስጥ በሺ የሚቆጠሩ የመንግሥት ወታደሮችና የተባበሩት መንግሥታት ሰላም አስከባሪ ኃይሎች እንደሚገኙ የታወቀ ሲሆን ፤ የጎማ መያዝ በፕሬዚዳንት ጆሰፍ ካቢላ ለሚመራው የኪንሻሳ አስተዳደር እንደ አንድ ድቀት ነው የሚታየው።ጎማ ከተያዘች በኋላ በአገሪቱ በመላ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል ።