ፍልስጤም የእስራኤል ወታደራዊ ጥቃትን ኢትዮጵያ እንድታወግዝ ጠየቀች
– ኢትዮጵያ የአፍሪካን አቋም እንደምታንፀባርቅ ገለጸች
በዮሐንስ አንበርብር
ሰሞኑን በእስራኤልና በሐማስ መካከል በተከሰተው ግጭት ምክንያት በአዲስ አበባ ጉብኝት ያደረጉት የፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያን ትብብር ጠይቀዋል፡፡
– ኢትዮጵያ የአፍሪካን አቋም እንደምታንፀባርቅ ገለጸች
በዮሐንስ አንበርብር
ሰሞኑን በእስራኤልና በሐማስ መካከል በተከሰተው ግጭት ምክንያት በአዲስ አበባ ጉብኝት ያደረጉት የፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የኢትዮጵያን ትብብር ጠይቀዋል፡፡