የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ጅምር ሊበረታታና አርዓያ ሊሆን ይገባል
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን እያስተባበረ ነው፡፡ ቡድኑ በፈቃደኝነትና በፍላጎት ላይ የተመሠረተ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ቡድን እያስተባበረ ነው፡፡ ቡድኑ በፈቃደኝነትና በፍላጎት ላይ የተመሠረተ ነው፡፡