የመኢአድ መግለጫ
መኢአድ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሰጠው መግለጫ በተለይ በደቡብ ክልልና በአሶሳ አካባቢ አባላቶቹ ላይ የሚካሄደው የሰብአዊ መብት ጥሰት ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቋል ። በአባላቶቹ ላይ ስለ ሚፈፀመው የመብት ረገጣ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላትም ሆነ ለሰብአዊ መብት ድርጅቶች ቢያሳውቅም ችግሩ አለመወገዱን መኢአድ ተናግሯል ።
መኢአድ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በሰጠው መግለጫ በተለይ በደቡብ ክልልና በአሶሳ አካባቢ አባላቶቹ ላይ የሚካሄደው የሰብአዊ መብት ጥሰት ተጠናክሮ መቀጠሉን አስታውቋል ። በአባላቶቹ ላይ ስለ ሚፈፀመው የመብት ረገጣ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላትም ሆነ ለሰብአዊ መብት ድርጅቶች ቢያሳውቅም ችግሩ አለመወገዱን መኢአድ ተናግሯል ።