የአውሮፓው ኅብረት እርዳታ ለአፍሪቃ

የአውሮፓው ኅብረት፤ በሚመጡት 15 ዓመታት በማደግ ላይ ለሚገኙ አገሮች 500 ሚሊዮን ህዝብ፤ ከሚያስፈልገው ከ 4-8 ቢሊዮን ዩውሮ ፣ 500 ሚሊዮኑ ሥራ ላይ እየዋለ መሆኑን ፣ የኅብረቱ የልማት ኮሚሽነር፤ የላትቪያው ተወላጅ አንድሪስ ፒባልግስ አስረድተዋል።