የአስራኤል የጋዛ ድብደባ
እስራኤል ጋዛን ማጥቃት ከጀመረችበት ካለፈው ሳምንት ረቡዕ አንስቶ የሞቱት ፍልስጤማውያን ቁጥር 116 መድረሱን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል ። እስራኤል ለሊቱን 100 የሚደርሱ ጋዛ የሚገኙ ዒላማዎችን ከአየር ከባህርና ከምድር መደብደቧንም አስታውቃለች ።
እስራኤል ጋዛን ማጥቃት ከጀመረችበት ካለፈው ሳምንት ረቡዕ አንስቶ የሞቱት ፍልስጤማውያን ቁጥር 116 መድረሱን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል ። እስራኤል ለሊቱን 100 የሚደርሱ ጋዛ የሚገኙ ዒላማዎችን ከአየር ከባህርና ከምድር መደብደቧንም አስታውቃለች ።