በፀረ ሽብር ህግ የተከሰሱት 21 ሰዎች የዕለቱ ችሎት

የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት 4ኛ ወንጀል ችሎት፤ አቃቢ ህግ የግንቦት ሰባት አባላት ናቸው ብሎ በፀረ ሽብር ህግ የከሰሳቸውን 21 ተጠርጣሪዎች ክስ በማድመጥ ዛሬ ትዕዛዝ ሰጠ።