‹‹ለተቃዋሚዎች ውድቀት የሚታዩና የማይታዩ የኢሕአዴግ እጆች አሉበት›› ዶ/ር መረራ ጉዲና፣ የመድረክ አመራር አባል

ዶ/ር መረራ ጉዲና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህርና የመድረክ አመራር አባል ናቸው፡፡