ዓለም አቀፍ የፊልም ፊስቲቫል በአዲስ አበባ
መዲና አዲስ አበባ “ከለርስ ኦፍ ዘ ናይል” በሚል ርዕስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፊስቲቫልን አዘጋጅታ ከዓለም የተሰባሰቡ አፍሪቃዊ ፊልሞችን ለአፍሪቃዉያን ፊልም አፍቃሪዎች እና ፊልም ሰራተኞች አቅርባለች።
መዲና አዲስ አበባ “ከለርስ ኦፍ ዘ ናይል” በሚል ርዕስ ዓለም አቀፍ የፊልም ፊስቲቫልን አዘጋጅታ ከዓለም የተሰባሰቡ አፍሪቃዊ ፊልሞችን ለአፍሪቃዉያን ፊልም አፍቃሪዎች እና ፊልም ሰራተኞች አቅርባለች።