ጦርነትና የተፈጥሮ ሃብት DW Amharic November 13, 2012 Tagged with addis ababa, Amharic, election, Ethiopia, Ethiopians, export, health, immigration, import/export, market, money transfer, politics, scholarship በጦርነትና ግጭት ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ የአካባቢ ተፈጥሮም ይጎዳል፤ አካባቢዉ በዉስጡ ያካተተዉም ይወድማል። ደኖች ይቃጠላሉ፤ እንስሶች ይሞታሉ አለያም ይሰደዳሉ፤ ዉሃ እና አፈር ይበከላል።