የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት ምርጫና ተቃውሞ

ለተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብት ምክር ቤት ክፍት መቀመጫዎች በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ትናንት በተካሄደ ምርጫ ከአፍሪቃ ከእስያ ና ከላቲን አሜሪካ ቡድን በሰብአዊ መብት ጥሰት በሚከሰሱ አገራት ጭምር መያዛቸው እያነጋገረ ነው ።