ስፖርት ሪፖርት
የብራዚል እግር ኳስ ሻምፒዮና ውድድሩ ውቅቱ ሊጠናቀቅ ገና ሶሥት ጨዋታዎች ቀርተው ሳለ ትናንት ከወዲሁ ለይቶለታል። የዘንድሮው ሻምፒዮንም በግሩም ጨዋታ ፓልሜራስን 3-2 የረታው ፍሉሚኔንዘ ነው።
የብራዚል እግር ኳስ ሻምፒዮና ውድድሩ ውቅቱ ሊጠናቀቅ ገና ሶሥት ጨዋታዎች ቀርተው ሳለ ትናንት ከወዲሁ ለይቶለታል። የዘንድሮው ሻምፒዮንም በግሩም ጨዋታ ፓልሜራስን 3-2 የረታው ፍሉሚኔንዘ ነው።