የኢትዮጵያ የአካባቢዊ ምርጫና ተቃዋሚ ፓርቲዎች
የ34 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሁኔታ ሳይሻሻል የሚደረግ ምርጫ ከዚሕ ቀደም በሕዝብ ላይ ተፈፀመ ያሉትን እንግልት፥ ስደት፥ እስራትና ሞትን መድገም ነዉ።
የ34 ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጊዚያዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሁኔታ ሳይሻሻል የሚደረግ ምርጫ ከዚሕ ቀደም በሕዝብ ላይ ተፈፀመ ያሉትን እንግልት፥ ስደት፥ እስራትና ሞትን መድገም ነዉ።