ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ድጋሚ ተመረጡ

ዩ ኤስ አሜሪካውያን ባራክ ኦባማን ሀገሪቱን ለተጨማሪ አራት ዓመታት በፕሬዚደንትነት እንዲመሩ ድጋሚ መረጡዋቸው። ቀልብ በሳበ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ነበር ዴሞክራቱ ፕሬዚደንት ከባድ የነበረውን ፉክክር ያሸነፉት።