አዲሷ የሶማልያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር
የሶማሊያ መንግስት ትናንት አዲስ ካቢኔ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሠረት 10 የመንግስት ካቢኔ አባላት ተመርጠዋል። ወይዘሮ ፎዚያ ዩሱፍ ሃጂ በሶማሊያ ታሪክ የመጀመሪያ ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል። የካቢኔዎቹ ሹመት በሶማሊያ የሚታየውን የጎሳ ፖሊቲካ ሽኩቻ ይቀንሳል ተብሎ ይታመናል።
የሶማሊያ መንግስት ትናንት አዲስ ካቢኔ ይፋ አድርጓል። በዚህም መሠረት 10 የመንግስት ካቢኔ አባላት ተመርጠዋል። ወይዘሮ ፎዚያ ዩሱፍ ሃጂ በሶማሊያ ታሪክ የመጀመሪያ ሴት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው ተሹመዋል። የካቢኔዎቹ ሹመት በሶማሊያ የሚታየውን የጎሳ ፖሊቲካ ሽኩቻ ይቀንሳል ተብሎ ይታመናል።